በኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰዎች እንደቀልድ ይገደላሉ! እንደቀልድ ደማቸው ደመከልብ ሆኖ ይቀራል! ንፁሃን ሕይወታቸው ይመሰቃቀላል! በዚያውም ተረስተው ይቀራሉ! . በወሎ ተወላጆች ላይ በወለጋና በሌሎችም ቦታዎች የተፈጸመው ግፍ የፖለቲካ ቁማር መበላያ ከመሆን ባለፈ ጠያቂ ኖሮትም፣ ፍትህ አግኝቶም አያውቅም! ያሳፍራል! . #ወሎጠልነት #ወለጋ #የወሎዬውሰቆቃእስከመቼ? #ወሎዬንመግደልይብቃ #ሸኔ #OLA #ብልፅግና #ኦሮሚያክልል #ወሎ #ኢትዮጵያ 1.3K views09:31