Get Mystery Box with random crypto!

የ2014 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነው ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ለቡድን አባ | ST.GEORGE FC™🇪🇹

የ2014 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነው ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ለቡድን አባላቱ የሽልማት ሰነ ስርዓት በትላንትናው ዕለት የክብር እንግዶች፣ አመራሮችና ተጫዋቾች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ያከበረ ሲሆን በውድድር ዘመኑ በአስደናቂ ብቃት ሻምፒዮና እንዲሆን ላደረጉት የክለባችን ተጫዋቾች እና የአስልጣኝ ስታፍ እንዲሁም ለክለባችን ሹፌር ጨምሮ ለሁሉም በአጠቃላይ ከ 4ሚሊዮን ብር በላይ ሸልሟል።
ከፍተኛው ሽልማት 225 ሺ ብር ሲሆን ትንሹ ደግሞ 10 ሺ ብር ሆኖ በደማቅ ሁኔታ ተከናውኗል።

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGE FANS