የማክበር ሠላምታችን እያቀረብን ዛሬ ማለትም በ27/04/2015 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና ወስደው ስለሚጨርሱ ትምህርት ቤት የሚቆዩት ለ ግማሽ እስከ 06:00 መሆኑን ለ መግለፅ እንወዳለን። በ መሆኑም አስፈላጊውን ክትትል እንዲያደርጉ እናሳስባለን። 282 viewsAb El, 07:10