#ክረምት_ሚሽን
#HighSchool_Summer_mission
ሰላም እንዴት ናችሁ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች
የመጨረሻ የክረምት ሚሽን ስብሰባችን የሚሆነው የአሁኑ እሁድ ነው ማለትም #ሀምሌ_24 ነው። ቀጣይ የሚኖረንን ፕሮግራም እሁድ እናወራለን።
ሚሽን መሄድ ከፈለጋችሁ ስብሰባውን መቅረት #የተከለከለ ነው!!
የአሁኑ ስብሰባ የሚጀምረው #8:00 ላይ ነው እንዳታረፍዱ። ደብዳቤ የወሰዳችሁ ልጆች #የሚሽን_ጊዜአችን እየቀረበ ስለሆነ ያስገባቹባቸው ቦታዎች ሁሉ #መጠየቅ እንዳትረሱ እና መልሳቸውን እሁድ እንፈልጋለን።
ቦታ:- መገናኛ GC ቢሮ
ሰአት:- 8:00
ቀን:- ሀምሌ 24
ለሌሎች ጓደኞቻችሁ እና fellowship group share አድርጉ
@GChighschool
@slmethiopia