#ክረምት_ሚሽን #HighSchool_Summer_mission ሰላም እንዴት ናችሁ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በሙሉ የክረምት ሚሽን መሄድ የምትፈልጉ ተማሪዎች የአሁኑ እሁድ ሳምንት ማለትም ሰኔ 05 ስብሰባ አለን ቦታ:- መገናኛ (Great commission) GC ቢሮ ሰአት:- 9:00 መሄድ የምትፈልጉ መቅረት አይቻልም አይፈቀድም ማርፈድም ለ fellowship group share አድርጉ @slmethiopia @GChighschool ተባረኩ 3.1K views12:47