#እግዚአብሔርን_መጠበቅ!! “እግዚአብሔር አንድ ነገር ለምነኸው ቶሎ ቢፈጽምልህ እምነትህን ያጠናክርልሃል፤ ካዘገየብህ ደግሞ ትዕግስትን እያስተማረህ ነው፤ ጭራሽ ከከለከለህ ግን አንተ የለመንከው ነገር ላንተ እንደማያስፈልግህ እርሱ ስለሚያውቅ ሌላ አዲስ ነገር እያዘጋጀልህ ነውና ጠብቀው።“ 2.4K viewsNatnael፲፪, 09:25