Get Mystery Box with random crypto!

,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,#እምነት,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,, አባቶችም በ | መንፈስ ቅዱስ 𝐇𝐎𝐋𝐘 𝐒𝐏𝐈𝐑𝐈𝐓

,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,#እምነት,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,
አባቶችም በእምነት…………….. እኔም በእምነት /ዕብ.11/

አቤል………………………………’’በእምነት’’ መስዋዕቱ ተቀባይነት አገኘ፡፡

ሄኖክ………………………………..’’በእምነት’’ ሞትን እንዳያይ ተወሰደ፡፡

ኖህ………………………………….’’በእምነት’’ አለምን በጽድቁ ኮነነ፡፡

አብርሃም………………………….’’በእምነት’’ ታዘዘ፤ ጸደቀ፡፡

ሣራ……………………………………’’በእምነት’’ ሀይልን አገኘች፡፡

አብርሃም…………………………….’’በእምነት’’ ልጁን ለእግዚአብሔር አቀረበ፡፡

ይስሃቅ………………………………..ሊመጣ ስላለው ነገር ‘’በእምነት’’ ያዕቆብንና ኤሳውን ባረካቸው፡፡

ያቆብ………………………………….’’በእምነት’’ የዮሴፍን ልጆች ባረካቸው፡፡

ዮሴፍ…………………………………’’በእምነት’’ ስለአጥንቱ አዘዛቸው፡፡

የሙሴ ቤተሰቦች…………………..’’በእምነት’’ ሙሴን ሶስት ወር ሸሸጉት፡፡

ሙሴ…………………………………የፈርኦን የልጅ ልጅ እንዳይባል ‘’በእምነት’’ እንቢ አለ፡፡

ሙሴ…………………………………አጥፊው የበኩር ልጆችን እንዳይነካ ደምን መርጨትን ‘’በእምነት’’ አደረገ፡፡

እስራኤሎች…………………………በደረቅ ምድር እንደሚያልፍ በኤርትራ ባህር ‘’በእምነት’’ ተሻገሩ፡፡

የኢያሪኮ ቅጥር……………………ሰባት ቀን ከዞሩበት በኋላ ‘’በእምነት’’ ወደቀ፡፡

ረዓብ………………………………..’’በእምነት’’ ሰላዮችን በሰላም ስለተቀበለቻቸው ከማይታዘዙት ጋር አልጠፋችም፡፡

ቀሪ አባቶችም ሁሉ……………………’’በእምነት’’ መንግስታትን ድል ነሱ፡፡
…………………………………………………………………………………………….
“እነዚህም ሁሉ በእምነታቸው ተመስክሮላቸው ሳሉ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አላገኙም፤ ያለ እኛ ፍጹማን እንዳይሆኑ እግዚአብሔር ስለ እኛ አንዳች የሚበልጥ ነገርን አስቀድሞ አይቶ ነበርና፡፡” ዕብ. 11፡40
 ወዳጄ ጉዳዩ የማመንህ እንጂ የመስራትህ አይደለም፤ በብሉይ እንኳ የተመሰከረላቸው በስራቸው አይደለም፡፡ ማንም በስራው እግዚአብሔርን አያስደስትም፡፡ እግዚአብሔር በአንዱ ልጁ ሰው ሆኖ በእርሱ ተደስቷል!!! አሁን ማድረግ ያለብህ በመስራት ለማስደሰት ከመጣር ይልቅ በልጁ ላይ ባለህ እምነት መመላለስ ጀምር፡፡