2022-06-19 11:33:11
ትናንት ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም መቋጫውን ባደረገው 7ኛው ከተማ አቀፍ የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ ት/ቤትዎ ሳፋሪ አካዳሚ ለሚ ኩራ ክ/ከተማን በICT ዘርፍ በመወከል ተማሪያችን ፍራንሲ ፀና የተወዳደረ ሲሆን ልጃችን ለ ት/ቤቱ ብሎም ለክ/ከተማዉ ኩራት በመሆን ተሸላሚ ሆኗል። በተጨማሪም በዕለቱ በተደረገው መርሀግብር በ2013 የ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በማህበራዊ ሳይንስ የት/ት ዘርፍ ከኢትዮጵያ 2ኛ ከፍተኛ ውጤት ላመጣው ልጃችን አላዛር ሲሳይ በመድረኩ የታብሌት ሽልማት ተበርክቶለታል። በተገኘው አስደሳች ውጤት እንኳን ደስ አለን።
1.7K views08:33