"ሠዐሊ የሣለውን ሥዕል ስትቀድበት፣ ስታቃጥልበት እንደሚያዝን፤ የእግዚአብሔር ድንቅ ሥዕሉ ሰው ነውና፤ በምላስህ አቃጥለኸው ብትገድለው ተጠያቂ ነህና አንደበትህን ተቆጣጠር" (መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ) 12.1K views18:41