'የተረጋጋ ህይወት እንዲኖርህ' ... መፅሀፍትን አንብብ ብዙ አታውራ ማውራት ሲኖርብህ ግን ዝ | ቀና~ትውልድ
"የተረጋጋ ህይወት እንዲኖርህ"
... መፅሀፍትን አንብብ ብዙ አታውራ ማውራት ሲኖርብህ ግን ዝም አትበል ፣ ምክር እና አስተያየት ለመቀበል አትፍራ ለተደረገልህ ጥሩ ነገር አመስግን
የማታውቀውን ጠይቅ በየወሩ ካለህ ገቢ ላይ ትንሹንም ቢሆን ቆጥብ ዛሬ መስራት የምትችለውን ዛሬውኑ ስራ
የሰው ልጅ ሲቸግረው ልብሱን ፣ የቤቱን ዕቃ ፣ ኩላሊቱንም ሳይቀር ሊሸጥ ይችላል ህሊናውን ከሸጠ ግን በጠና ቸግሮታል ማለት ነው።
ዶ/ር ምህረት ደበበ