እንዳልቀየምሽ """"""""""""""""""" በኑሮ ቃጠሎ የነደደው በድኔ ሲገባ ከአፈር ፣ ከቶ እንዳታለቅሺ አንዳትመጪ ከንፈር ፣ አርባዬን አታውጪ ድንኳን አትጣይልኝ ፣ ግና እንዳትረሺ ለጥላዬ ሚሆን ችግኝ ትከይልኝ ። #በረከትዘውዱ @amharic_poet 50 viewsblessing_crown, 11:42