ምን ይባላል የለ አንደበት ለሚሳለቅ በግዜር ፍጥረት ለሚያስነባ ትውልድ በገፍ አይገልፀውም ቃል ቢሰለፍ ብቻ ይንገስ ይለፍለት ይደላደል ሁሉ ይሙላለት ለሚረግፈው ቅጠል ዝንጣፍ በሰው ሳይሆን በግዜር መዳፍ ይከፍላታል ቀኑ ሲደርስ ላረከሰው ዙፋን መቅደስ ላፈሰሰው የደም ዥረት ላስለቀሰው የናት አንጀት ወላዲቷን ቀን ይፈርዳል በሰፈረው ይሰፈራል። MaኅDeር @yegetemkalat @poem_merry 190 viewsMerry G, 04:14