የንግስ በዓል ጥሪ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሀዱ አምላክ
የአባታችን የአቡነ አረጋዊ በአለ ንግስ
መቼ:- እሁድ ጥቅምት 14/02/2014ዓ.ም
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ልዩ ጉባኤ ተዘጋጅቷል።
ቦታ:- በኤረር ጽርሀ አርያም ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን
በበአሉ ቀንም ታላላቅ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ሰባኪያን፣እንዲሁም በደብሩ ሰንበት ትምህርት ቤት ማሪዎች ልዩ የሆነ ያሬዳዊ ዝማሬዎች ተዘጋጅቷል ።
በመሆኑም በጉባኤው ላይ እንዲሁም በአመታዊ ክብረ በአሉ ላይ በጠዋቱ እና በማታው መርሃግብር ላይ በመሳተፍ የበረከቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
አድራሻ:- ጎሮ ሰፈራ
ጆሮ ያለው ይስማ ላልሰማ ያሰማ
share share share