የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ ከተማ የሚኖሩ ኦርቶዶክሳውያን ወደ አደባባይ በመውጣት የመንግሥት የጸጥታ አካላት በተለያዩ አካባቢዎች ላይ በኦርቶዶክሳውያን ላይ እያሳደሩ ያሉትን ተጽእኖ ተቃውመዋል። 13.8K views08:30