ጾመ ነነዌ (ከየካቲት ፯/፳፻፲፬-የካቲት ፱/፳፻፲፬) " የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ፤ ለጾም አዋጅ ነገሩ፥ ከታላቁም ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ ማቅ ለበሱ።" ዮና (፫÷፭) ተፀፅተው በንስሐ የተመለሱትን የነነዌን ሰዎች ይቅር ያለ አምላክ ፣የይቅርታ፣የበረከት፣የምሕረት ጾም ያድርግልን፣ሀገራችንንም ከክፉ ሁሉ ይጠብቅልን። መልካም ጾም! @Ortodox_Nane 1.3K viewsʏιℓιкαℓ, 11:08