እኛ ፀንተን የእግዚአብሔርን ቃል እንጠብቅ ካለንበትም ከሚመጣው ፈተና ያወጣን ዘንድ እንፀልይ “ጠላትህ ግን ቢራብ አብላው፤ ቢጠማ አጠጣው፤ ይህን በማድረግህ በራሱ ላይ የእሳት ፍም ትከምራለህና።” — ሮሜ 12፥20 ከስጋ በላይ ነፍሳቸው እንዲታመም ይህን እናድርግ በትጋትና በእውቀት በማስተዋልና በጥበብ ቤተ-ክርስቲያንን እንጠብቅ “እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።” — ዕብራውያን 4፥14 “የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ።” — ሉቃስ 6፥28 እንፀልይ እባካቹ 509 views17:31