እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፦ ፩ኛ. ትዕቢተኛ ዓይን፥ ፪ኛ. ሐሰተኛ ምላስ፥ ፫ኛ. ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥ ፬ኛ. ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ፭ኛ. ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥ ፮ኛ. በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር ፯ኛ. በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ። ምሳሌ 6÷16-19 2.3K views04:54