የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
403
የሰርጥ መግለጫ
ይህ ቻናል በምሥራቅ ኢትዮጵያ ስለምትገኘው ቅድስት ቤተክርስቲያን እና ልጆቿ መረጃ እና ዘገባ የምናደርስበት ነው።
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-07-29 11:41:16
ሥዝም ሐረር ደርሳለች
65 views08:41
2022-07-09 16:38:44
√ማኅበረ ቅዱሳን ሐረር ማእከል የተቀናጃ የህክምና አገልግሎት በምስራቅ ኢትዮጵያ በሚገኘው በአሰቦት ቅድስት ሥላሴ እና አቡነ ሳሙኤል አንድነት ገዳም ውስጥ ለሚገኙ መነኮሳት እየሰጠ ይገኛል።
√ማኅበረ ቅዱሳን እንደ ቀድሞው ሁሉ ዛሬም የልጅነት ሥራ ለቅድስት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ዘርፎች እየከወነ የሚገኝ የቅድስት ቤተክርስቲያናችን ልጅ በመሆኑ ሥራው ሊበረታታ እና ሊታገዝ ይገባል!
125 views13:38
2022-07-06 18:30:09
በመምህር #ፋንታሁን_ዋቄ የተዘጋጀው
"ሥዝም ሰብአዊነት" መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል
ዋና አከፋፋይ፦ ሀሁ መጻሕፍት መደብር
አድራሻ ፦
1 ስታድየም ናሽናል ታወር ግራውንድ ፍሎር
2 ሜክሲኮ ደብረ ወርቅ ሕንጻ
ስ.ቁ 0911006705/0924408461
1.0K views15:30
2022-06-02 10:50:57
‹‹ጌታችን በመለከት ድምጽ ዐረገ›› (መዝ. ፵፮፥፭)
ነቢዩ ዳዊት አስቀድሞ በመንፈሰ ትንቢት ‹‹አምላካችን በዕልልታ፥ ጌታችንም በመለከት ድምጽ ዐረገ፥ ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ›› በማለት እንደተናገረ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራውን ፈጽሞ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ በዐርባኛው ቀን ዐርጓል።
በዕርገቱም ዕለት ሐዋርያት በተሰበሰቡበት እንዲህ አላቸው፤ ‹‹እነሆ፥ እኔ የአባቴን ተስፋ ለእናንት እልካለሁ፤ እናንተ ግን ከአርያም ኃይልን እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ተቀመጡ፡፡›› ከዚያም እስከ ቢታንያ አውራጃ መውጫ ድረስ ወሰዳቸውና ባረካቸው፡፡ እየራቃቸውም ሄደ፤ በደመናም ወደ ሰማይም ዐረገ፡፡ በአባቱ ቀኝም ተቀመጠ፤ ሐዋርያቱም ሰገዱለት፤ እጅግም ደስ ብሏቸው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፡፡ አምላካቸውን እግዚአብሔርንም ዘወትር በምስጋና ሲያገለግሉ ኖረዋል፡፡ (ሉቃ ፳፬፥፵፱-፶፪፣ማር፲፮፥፲፱)
እንኳን አደረሳችሁ!
141 views07:50
2022-05-26 11:46:17
የምናውቀውን እንናገራለን፥ ያየነውን እንመሰክራለን!
ይስሙ :ያሰሙ
ሰብስክራይብ ያድርጉ ለሌሎችም ያጋሩ!
subscribe and share!
655 views08:46
2022-05-22 18:45:00
#እንኳን ለ30ኛ ዓመት የማኅበረ ቅዱሳን የምሥረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
152 views15:45