የወንድማማች መዋደድ ይኑር።ዕብ 13-1 እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ። ( ሮሜ 12፡10) እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ ። (1 ተሰ 5፡14 ) እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ። ( ሮሜ 12፡10 ) እርስ በርሳችሁ ተቀባበሉ። ( 1ጰጥ 4፡19 ) እርስ በርሳችሁ በኃጢአታችሁ ተናዘዙ ( ያዕ 5፡16 ) እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሱ። ( ኤፈ 4፡ 2 ) እርስ በርሳችሁ ተሸካከሙ። ገላ 6 ፡ 2 ) እርስ በርሳችሁ አገልግሉ ( ገላ 5፡ 13 ) እርስ በርሳችሁ አቅኑ። ( ገላ 6፡1 ) እርስ በርሳችሁ ታነጽ። 1ቆሮ 3፡ 10 ) እርስ በርሳችሁ ተስማሙ። ( 1ቆሮ 1፡ 10 ) እርስ በርሳችሁ እውነትን ተነጋገሩ ( ኤፈ 4፡ 25 ) እርስ በርሳችሁ አጽናኑ። ( 1ተሰ 4፡18) እርስ በርሳችሁ በዝማሬ በመንፈሳዊ ቅኔ ተነጋገሩ። ( ኤፈ 5-19) እርስ በርሳችሁ በሰላም ሁኑ ። ( 1ተሰ 5፡12) እርስ በርሳችሁ አምስተምሩና ገሥጽ ( ቆላ 3፡16) እርስ በርሳችሁ ውሸት አትነጋገሩ። (ቆላ 3፡9) እርስ በርሳችሁ ይቅር ተባባሉ። ( ቆላ 3፡13 እርስ በርሳችሁ ትዕግስትን አድርጉ ( ቆላ 3፡13) እርስ በርሳችሁ ቸሮችና ርኅሩኆች ሁኑ። ( ኤፈ 4፡39) እርስ በርሳችሁ ለሁሉም መልካም ለማድረግ ትጉ። ( 1ተሰ 5፡15) እርስ በርሳችሁ በተቀደስ አሳሳም ሰላምታ ተሰጣጡ። ( ሮሜ 16፡16) እርስ በርሳችሁ በአንድ አሳብ ሁኑ። ( ሮሜ 15፡6) እንዋደድ ለ ክርስቲያን ወንድሞቻቹ Share አድርጉላቸው Join us @OracleKb 176 views✞ቃለ-አብ✞, edited 14:59