በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ አላህን ምህረት መጠየቅ በላጭ ነው ። (وَبِالْأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ) [በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡] ተስቢሕ (አላህን ማጥራት) ግን በቀኑም በሌሊቱም ክፍለ ጊዜ ብልጫው እኩል ነው። [فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ] (አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት፤ (ስገዱለት)፡፡) فوائد شيخ عبد العزيز بن مرزوق الطَريفي https://t.me/MewedaChannel 225 viewsAbu Shewkani, edited 12:35