ልብ ያለው ልብ ይበል!
በእንተ ማእሠሮሙ ለአጋንንት ወለቡዳ
ይህ ገናና ጸሎት ከዚህ በፊት ተመሳሳይ የሆነ ድንቅ እና ልዩ ጸሎት መሆኑን በማስገንዘብ በእጅ ጽሑፍ አካፍያችሁ ነበር::
አሁን ደግሞ እንሆ በጥንት ብራና እስከነ ጠልሰሙ ተከትቦ እንደወረደ ይሄው በምስል አቀረብኩላችሁ::
እንኳንስ ጸሎት አድርገውት ይቅርና በጽሑፍ ከትበው ብይዙትም አጋንንት ወቡዳ ለጌዎን ወሥራይ በአጠገባችን ድርሽ አይሉም!
ምክንያቱም የእግዚአብሔር እሳታዊ ቃል ነውና!
ገቢሩም! በየቀኑ ሰባት ሰባት ጊዜ መጸለይ ነው::
በውኃም :በሎሚም ቢጸልዩ እና ቢጠጡት ፈውስን :መረጋጋትን:ትዕግስትን:ሃብትን:ፍቅር እና ሰላምን ይቀዳጃሉ::
ተጠቅመው ምስክር ይሁኑ!
ለበለጠ መረጃ ከስር በተቀመጠው ስ.ቁ በስራ ሰዓት ይደውሉልን።
አድራሻ - ሽናሻ ቤንሻንጉል ጉምዝ
ስ. ቁ 0915854013
በኢሞ 0913255901
በዋትሳብ -0915854013
በቴሌግራም https://t.me/Mngistiu
የቴልግራም ቻናል https://t.me/mengistut
የቴሌግራም ግሩፕ https://t.me/Mengistuabebe