Get Mystery Box with random crypto!

መንፈሳዊ የህይወት ምክር

የቴሌግራም ቻናል አርማ menfesawimeker — መንፈሳዊ የህይወት ምክር
የቴሌግራም ቻናል አርማ menfesawimeker — መንፈሳዊ የህይወት ምክር
የሰርጥ አድራሻ: @menfesawimeker
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 23.40K
የሰርጥ መግለጫ

መንፈሳዊ የህይወት ምክር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
ወዳጄ ሆይ ! መንፈሳዊ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፡፡ ተጋድሎ ከሌለ ምግባር ትሩፋትም የለምና፡፡ እምነትና ፍቅርም ካልተፈተኑ በእውን ከአንተ ጋር ስለ መኖራቸው ርግጠኛ መኾን አይቻልምና፡፡
ለ አስተያየት ወይም መንፈሳዊ ጥያቄ ካሎት
@menfesawimekerbot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-03-01 12:30:33 በአንድ ወቅት አንድ መንፈሳዊ አባት ከነበሩበት ቦታ ወደ በረሃ መሰደድ ግድ ሆነባቸው። ከቅዱስ መጽሐፋቸው ሌላ ሦስት ነገሮች ነበሯቸው።

እነሱም፦ ቅዱስ መጽሐፉን በጨለማ ወቅት ለማንበብ የሚጠቅማቸው ኩራዝ ፣ጎህ ከመቅደዱ በፊት ከእንቅልፍ የሚቀሰቅሳቸው አንድ አውራ ዶሮ እና ለመጓጓዣነት የሚገለገሉበት አንድ አህያ ነበሩ።

አንድ ቀን ምሽት ከጉዞ የተነሣ በጣም ስለ ደከሙ እኚህ መንፈሳዊ አባት ወደ አንድ መንደር ቀርበው ማደሪያ ቢጠይቁም መንደርተኛው ፈቃደኛ ባለመሆኑ ማንም አላሳደራቸውም። ስለዚህም ከመንደሩ አቅራቢያ አንድ ጉድጓድ ያገኙና በዚያ ውስጥ ገብቶ ለማደር በመወሰን ገብተው አደሩ። እንደ ወትሮው ቅዱስ መጽሐፋቸውን ለማንበብ ኩራዛቸውን ቢለኩሱትም የነበረው ብርቱ ነፋስ አጠፋባቸው።

ስለዚህም ለመተኛት ጋደም እንዳሉ ተኩላ መጥቶ አውራ ዶሮዋቸውን፣ አንበሳም አህያቸውን በሉባቸው። የተደራረበ ጉዳት ስለደረሰባቸው ሽማግሌው እርዳታን በመሻት ወደዚያ መንደር ቢመለሱ ዘራፊ ሽፍታዎች የመንደሩን ነዋሪዎች በሙሉ ገድለው ንብረት ዘርፈው ዖና መንደር ሆኖ አገኙት።

ሽማግሌው ይህን ሁሉ ባጤኑ ጊዜ እግዚአብሔር ምን ያህል መልካም ነገርን እንዳደረገላቸው አስተዋሉ። በዚያች ምሽት በመንደርተኞቹ በአንዱ ቤት ቢያድሩ ኖሮ የዘራፊዎች ሰለባ ሆነው ሊገደሉ በቻሉ ነበር። ቀንዲላቸውንም ነፋስ ባያጠፋው የብርሃኑ ወጋገን እዚህ ጋር ሰው አለ በማለት ለሽፍታዎቹ ያሳብቅ ነበር። አውራ ዶሮአቸውና አህያቸውም ባይበሉ ኖሮ ከሽፍታዎቹ ተደብቀው ማደር ባልቻሉ ነበር።” እግዚአብሔር ከክፉ ነገሮች ውስጥ መልካም ነገር ማውጣት የሚችል አምላክ ነው።"


ስለዚህ እንዲህ በሉ፦ "የሚደርስብኝ ፤ የሚገጥመኝ ፈተናና መከራ ሁሉ አምላኬ ሆይ ለበጎ ታደርግልኛለህና አመሰግንሐለሁ" አሜን

@menfesawimeker


አሁንም ለ ጥያቄያችሁ

@menfesawimekerbot ይጠቀሙ
17.6K views09:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-29 23:17:26 ጸሎት ለማድረግ አታቅማማ፤ ሥጋ ከምግብ በተከለከለ መጠን ደካማ እንደሚሆን ነፍስም ከጸሎት ስትከለከል ደካማ ትሆናለች፡፡ (አቡነ ማቴዎስ ግብፃዊ)

ስለሁሉም ነገር ሳታቋርጥ ጸልይ፤ እንዲህ ካላደረግክ ምንም ነገር ያለ ልዑል እግዚአብሔር ፈቃድ የማታከናውን ትሆናለህ፡፡ ያለጸሎት ራሱን በማንኛውም ዓለማዊ ጉዳዮች የሚያደክም ሰው በመጨረሻ ውጤታማ ሊሆን አይችልም፡፡ ሰው ራሱን ኃጢአተኛ እንደሆነ እያሰበ ወደ እግዚአብሔር ካለየ ጸሎቱ ተቀባይነት አይኖረውም ፡፡ (አባ አጋቶን)

እግዚአብሔር ለሰው ምሕረትን ሲያድል አንድ ሰው እንዲጸልይለት ያነሣሣዋል፡፡ በዚህ ጸሎት አማካኝነትም ይረዳዋል፡፡ በመከራ ጊዜ ያለማቋረጥ መሓሪውን አምላክ በጸሎት ጥራው፡፡ ባለማቋረጥ የእግዚአብሔርን ስም መጥራት ለነፍስ ቁስል መድኃኒት ነው፡፡ ሰው በታመመ ጊዜ ዶክተሩ ፍቱን መድኃኒትን ፈልጎ ለበሽተኛው እንደሚሰጠው መድኃኒቱም ወደ ሰውነቱ ገብቶ ሥራ ሲሠራ እንጂ እንዴት እንደሚሰራ እንደማናውቀው በተመሳሳይ ሁኔታ የእግዚአብሔርን ስም አዘውትረን ስንጠራ እንዴት ጸሎታችን እንደሰራ ሳናውቅ የእግዚአብሔርን ፍቅር ምህረትና ርኅራኄ በእኛ ላይ ሲደረግ እንመለከታለን፡፡

(አቡነ ማቴዎስ ግብጻዊ)
20.2K views20:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-28 21:30:26 Ebakachu admetut...Nefsun madan mifelg hulu yadmetew



13.0K views18:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-09-05 09:41:19
መላው የኦርቶዶክስ ልጆች አዲሱን ዓመት በዘፈንና ዳንኪራ ሳይሆን በቤተክርስቲያናቸው በጸሎት ፣ በምህላ፣ የቻለም ደግሞ በመጾም፣ እግዚአብሔርን በመመለመን እንዲቀበሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥሪ አስተላለፈች።

ቤተክርስቲያን ይህን ጥሪ ያስተላለፈችው የአዲሱን ዓመት አቀባበል በተመለከተ በሰጠችው መግለጫ ነው።

በዚህም የጷጉሜን ወር ፮ ቀናት መላው ኦርቶዶክሳዊ በጸሎት እና በምህላ እንዲያሳልፍ ታውጇል።

ቤተክርስቲያን ፤ ዘመኑ ከደስታ እና የምስራች ይልቅ ሀዘንን የምንሰማበት ዘመን ስለሆነ ምዕመናን የተቸገሩትን የተራቡትን ፣ የተፈናቀሉትን እና የተጎዱትን እያሰቡ በጾምና በጸሎት እንዲያሳልፉ ስትል ጥሪዋን አቅርባለች።

ምዕመናን በዚህ ወቅት ከዘፈን እና ከዳንኪራ እንዲርቁ አሳስባለች።

ብፁህ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቃ ጳጳስ ፤ " አንዳንድ የዘፈን ግብዣዎችን እየሰማን ነው ፤ ሀገር በሚያልቀስበት፣ የንፁሃን ደም በሚፈስበት ሰቆቃ በበዛበት ረሃብ ችግር በሰፈነበት የዳንኪራ ግብዣ እየሰማን ነው " ብለዋል።

" ለምንም የማይጠቅሙ ብዙ ነገሮች እየተስተጋቡ ነው " ያሉት ብፁዕነታቸው " ይህን እየሰማን ያለነው መደፋፈሩ በዝቶ ፣ ከመጠን በላይ ኑሮ፣ ንቀቱ በዝቶ፣ ማንአለብኝነቱ እንደልብ ተናጋሪው ፣ ፀብ አጫሪው ሃይ የሚለው ጠፍቶ ብዙ ነገሮች እየተደረጉ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

ብፁዕነታቸው አለኝ ባሉት መረጃ " ቤተክርስቲያን ዘቅዝቆ እሳት ያያያዘ ፣ መስቀል ዘቅዝቆ አንገቱ ላይ ያጠለቀ ኢትዮጵያ ምድር ላይ ሊዘፍን ተዘጋጅቷል፤ ግብዣም ተደርጓል። " ብለዋል።

" የሰዎችን መብት መንካት ስለማንችል እንደ ኢትዮጵያውያን እገሌ እገሌ ሳይል ከእንዲህ አይነቱ ማንም ተካፋይ ሳይሆን እንደ ኦርቶዶክሳዊያን ዳግሞ የኦርቶዶክስ ልጆች ለፀሎት ታውጇል ፣ ለጾም ለጸሎት እራስን ከማዘጋጀት ውጭ ምንም ትርፍ የሌለው ከሳንቲም ውጭ ትርፍ ለሌለው የሀገርን ገፅታ የሚንድ ድርጊት ላይ ተሳታፊ ከመሆን #እንድትቆጠቡ " ብለዋል።

" አባቶቻችን ቅድሚያ የሚሰጡት ለጾም ፣ለጸሎት ለፍቅር፣ ለሰላም ነው ፤ ውሃ ሙላት እያሳሳቀ ይወስዳል እንደሚሉት አባቶች በዘፈን እና በዳንኪራ እያሳሳቀ ወደ ሞት፣ ወደ ማዕበሉ የሚገፋ ነገር ላይ ተሳታፊ እንድንሆን ቤተክርስቲያን አትፈቅድም ፣ የሃይማኖት ሰዎችም ድርሻ አይደለም " ሲሉ አስግዝበዋል።

ብፁዕነታቸው ፤ " እኔ ምን አገባኝ በሚል በዘመናዊ ስሜት እንደልብ ተካፋይ መሆን በእግዚአብሔር ዘንድ ነውር ነው ፤ ወንጀልም ነው " ያሉ ሲሆን " ፀብ አጫሪ መሆንም አስፈላጊ ስላልሆነ የኦርቶዶክስ ልጆች በቤታችሁ ሰብሰብ ብላችሁ ተቀመጡ፤ የሚመለከተው እንደፈለገ ይሁን ፤ ኦርቶዶክሳውያን ከቤተክርስቲያናችሁ ተገኝታችሁ ጸልዩ፣ እግዚአብሔርን ለምኑ አብረን ተያይዘን እንዳንጠፋ " ብለዋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ በጳጉሜን 6 ቀናት ሁሉም ምዕመናን እግዚአብሔር መጪውን ዘመን የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ የአንድነት፣ ብሶተኛ የማይኖርበት ተራብኩ ተጠማሁ ተፈናቀልኩ ተሰቃየሁ ተንገላታሁ የሚል የማይኖርበት ፣ ኢትዮጵያውያን በፍቅር በአንድነት የምንኖርበት ዘመን እንዲሰጠን ጸሎት በማድረግ እናሳልፍ ስትል አደራ ብላለች።

ጸሎት ለሁሉም የታወጀ ሲሆን ፤ ጾምን በተመለከተ የወደደ ይጹም ፤ ያልወደደም / ፕሮግራሞች ቀደሞ የያዘም እንዲጾም አይገደደም በነፃነቱ መጠቀም ይችላል ተብሏል።

@tikvahethiopia
26.5K views06:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 18:40:28 ሰበር መረጃ

መንግሥት የቤተ ክርስቲያኗን የጥበቃ መሣሪያ እየነጠቀ ነው!

ከቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ በኋላ አዲስ መመሪያ ወጥቷል። መመሪያው በየአጥቢያው ለጥበቃ የሚያገለግሉ መሣሪያዎች በአስቸኳይ እንዲወረሱ የሚል ነው። በዚህም መሠረት የአዲስ አበባ ፖሊስ አዛዦች የአጥቢያ አስተዳዳሪዎችን እየደወሉ ባስቸኳይ አስረክቡ ማለት ጀምረዋል። በአስኮ ገብርኤል እና በአንዳንድ ቦታዎች ፖሊስ መሣሪያውን ሊረከብ ሲል ሕዝቡ ደርሶ አስቀርቶታል።
የጥበቃ መሣሪያ ፈቃድ ወጥቶለት ቤተ ክርስቲያኗ ለጥበቃ አገልግሎት የምትጠቀምበት ሲሆን ከረጅም ዓመታት በፊት ጀምሮ ጥቅም ላይ ያለ ነው።
በአበውና በባለሥልጣናት ውይይት መሠረት ሰላማዊ ሰልፉ ከተራዘመ በኋላ መሣሪያ መንጠቅ ለምን አስፈለገ? የሚለው የየአጥቢያውን አገልጋዮች አስደንግጧል።
ሁላችንም በየአጥቢያችን በመሄድ የመሣሪያ ነጠቃውን እናስቀር።
https://t.me/onesinod
47.3K views15:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-11 06:00:01 የምስራች መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  መማር ለምንፈልግ ለተዋህዶ ልጆች እምቢልታ መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  ማሰልጠኛ  ተቋም  በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንት በሚፈልጉ ቀንና ሰአት ዘወትር በስራ ሰዐት በግል ቤት ለቤት  በቅዳሜ እና እሁድ እናስተምራለን እንዲሁም  ጥራት ያላቸው በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንቶች የበገና የክራር የመሰንቆ ቦርሳ  መግዛት ለምትፈልጉ እንሸጣለን በብዛት ለምትፈልጉ በቅናሽ  እናከፋፍላለን ጸጋው ያላቹ  ዝማሬ መስራት ለምትፈልጉ በአባቶች የታረሙ ግጥምና ዜማዎች እንሰራለን

አድራሻ ጀሞ 1 ሩት የገበያ ማዕከል
                     ስልክ       
         0967437703
          0993945900

የተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶች ዝማሬዎች የበገና የክራር ትምህርቶች አዳዲስ ዝማሬዎች የመጽሐፍት ትረካ  ወቅታዊ መረጃዎች ያሬዳዊ ዝማሬዎች  ለማግኘት ቻናሉን ሰብስክራይብ ያድርጉ

    
    


    


    

482 views03:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-10 22:28:32 የምስራች መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  መማር ለምንፈልግ ለተዋህዶ ልጆች እምቢልታ መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  ማሰልጠኛ  ተቋም  በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንት በሚፈልጉ ቀንና ሰአት ዘወትር በስራ ሰዐት በግል ቤት ለቤት  በቅዳሜ እና እሁድ እናስተምራለን እንዲሁም  ጥራት ያላቸው በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንቶች የበገና የክራር የመሰንቆ ቦርሳ  መግዛት ለምትፈልጉ እንሸጣለን በብዛት ለምትፈልጉ በቅናሽ  እናከፋፍላለን ጸጋው ያላቹ  ዝማሬ መስራት ለምትፈልጉ በአባቶች የታረሙ ግጥምና ዜማዎች እንሰራለን

አድራሻ ጀሞ 1 ሩት የገበያ ማዕከል
                     ስልክ       
         0967437703
          0993945900

የተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶች ዝማሬዎች የበገና የክራር ትምህርቶች አዳዲስ ዝማሬዎች የመጽሐፍት ትረካ  ወቅታዊ መረጃዎች ያሬዳዊ ዝማሬዎች  ለማግኘት ቻናሉን ሰብስክራይብ ያድርጉ

    
    


    


    

328 views19:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-10 06:00:00 የምስራች መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  መማር ለምንፈልግ ለተዋህዶ ልጆች እምቢልታ መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  ማሰልጠኛ  ተቋም  በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንት በሚፈልጉ ቀንና ሰአት ዘወትር በስራ ሰዐት በግል ቤት ለቤት  በቅዳሜ እና እሁድ እናስተምራለን እንዲሁም  ጥራት ያላቸው በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንቶች የበገና የክራር የመሰንቆ ቦርሳ  መግዛት ለምትፈልጉ እንሸጣለን በብዛት ለምትፈልጉ በቅናሽ  እናከፋፍላለን ጸጋው ያላቹ  ዝማሬ መስራት ለምትፈልጉ በአባቶች የታረሙ ግጥምና ዜማዎች እንሰራለን

አድራሻ ጀሞ 1 ሩት የገበያ ማዕከል
                     ስልክ       
         0967437703
          0993945900

የተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶች ዝማሬዎች የበገና የክራር ትምህርቶች አዳዲስ ዝማሬዎች የመጽሐፍት ትረካ  ወቅታዊ መረጃዎች ያሬዳዊ ዝማሬዎች  ለማግኘት ቻናሉን ሰብስክራይብ ያድርጉ

    
    


    


    

750 views03:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-10 02:00:03 የምስራች መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  መማር ለምንፈልግ ለተዋህዶ ልጆች እምቢልታ መንፈሳዊ የዜማ መሳርያዎች  ማሰልጠኛ  ተቋም  በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንት በሚፈልጉ ቀንና ሰአት ዘወትር በስራ ሰዐት በግል ቤት ለቤት  በቅዳሜ እና እሁድ እናስተምራለን እንዲሁም  ጥራት ያላቸው በገና ክራር መሰንቆ ዋሽንቶች የበገና የክራር የመሰንቆ ቦርሳ  መግዛት ለምትፈልጉ እንሸጣለን በብዛት ለምትፈልጉ በቅናሽ  እናከፋፍላለን ጸጋው ያላቹ  ዝማሬ መስራት ለምትፈልጉ በአባቶች የታረሙ ግጥምና ዜማዎች እንሰራለን

አድራሻ ጀሞ 1 ሩት የገበያ ማዕከል
                     ስልክ       
         0967437703
          0993945900

የተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶች ዝማሬዎች የበገና የክራር ትምህርቶች አዳዲስ ዝማሬዎች የመጽሐፍት ትረካ  ወቅታዊ መረጃዎች ያሬዳዊ ዝማሬዎች  ለማግኘት ቻናሉን ሰብስክራይብ ያድርጉ

    
    


    


    

57 views23:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-16 00:01:00
እንኳን ደስ አላችሁ በዩቲዩብ የምናውቀው ማኅቶት ቲዩብ አሁን ደግሞ በቴሌግራም መቶላችኃል ቻናሉን በመቀላቀል
ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
    ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
    ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
    ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
    ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
    ዘማሪ ዳግማዊ ድርቤ
    ቀሲስ ምንዳዬ ብርሀኑ
    ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
    ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
    ዘማሪት አቦነሽ አድነው
    ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ እና የሌሎችንም
          ዘማርያን መዝሙሮችን ማግኘት ይችላሉ።

https://t.me/+wCZt0O1t-YMzZWQ8
https://t.me/+wCZt0O1t-YMzZWQ8
https://t.me/+wCZt0O1t-YMzZWQ8
100 views21:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ