እኔስ ስለ አርሴማ፥ አለኝ ብዙ ቅኔ፤ ወጥቼ መግባቴ፥ ተባርኮ ነው ቀኔ። ሰማዕትነቷን፥ ክብሯን ያልዘነጋ፤ አክሊል ሽልማት ነው፥ የድካሙ ዋጋ። +++++++++++++++++++++++ ታዜና #መንፈሳዊ_ግጥሞች t.me/Menfesawigetmoch 3.1K views19:22