Get Mystery Box with random crypto!

የኢትዮዺያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ እኛ ውስጥ ያሉ ውሀብያዎች | Menarulhuda neshida & menzuma tube

የኢትዮዺያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ

እኛ ውስጥ ያሉ ውሀብያዎች ከአሁን ቡሀላ እንደማይቀጥሉ ነው እነሱም እንደማይቀጥሉ ነው እኛም እንደማናስቀጥላቸው ነው ብለዋል !
"ጠቅላይ ምክር ቤቱ የስራ አስፈፃሚ አባላት በተጎደሉት ምትክ ከ ኡለሞቻችን መካከል በመምረጥ የሚተካ ሲሆን ከ ሀጁ ስራ ጎን ለጎን በሀገር አቀፍ ደረጃ የዲኑ ባለቤት የሆኑ ኡለሞችን በመጥራት ረቂቅ ሰነዶችን በማፀደቅ ጠቅላይ ምክር ቤቱን የሚያዋቅር መሆኑን እንገልፃለን"
#share