Get Mystery Box with random crypto!

የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ ዘጠኝ ተጫዋቾች እና ኮቺንግ ስታፍ በጉዞ ወቅት የሆነ የትራፊክ | ስፖርት ዞን sport zone

የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ ዘጠኝ ተጫዋቾች እና ኮቺንግ ስታፍ በጉዞ ወቅት የሆነ የትራፊክ አደጋ የገጠማቸው ሲሆን አራት የክለቡ አባላት አነስተኛ ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና አግኝተው ወደ አርባምንጭ በመምጣት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተቀላቀሉና መልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን እንገልፃለን።

የተቀሩ የክለቡ አባላት አደጋው በተከሰተበት ተሽከሪካሪ አብረው ያልተጓዙ በመሆናቸው ከአደጋው ውጪ ናቸው።