"አንድ ሰው ኃጢአቱን ተናዞ በድጋሚ ያንኑ ኃጢአት ቢሰራ ያ ሰው ያን ኃጢአት ከምንጩ አላስወገደውም ማለት ነው፡፡ ሥሩ ባለበት ሁሉ ቅርንጫፉ እንደሚያድግ የኃጢአቱ ምክንያትና ሥር ያልተወገደለትም ሰው ያንን ኃጢአት ደግሞ መስራቱ አይቀርም፡፡" #ታላቁ_ቅዱስ_ባስልዮስ 95 views05:52