ማንችስተር ዩናይትድ እና ቼልሲ የ25 አመቱን እንግሊዛዊውን የሳውዝሃምፕተን የቀኝ መስመር ተከላካይ ካይል ዎከር-ፒተርስን ለማስፈረም እያሰቡ ነው።(Talksport) @Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et 91 viewsthatstemu, 04:44