የአካባቢ ወጣቶች መዝሙራት pinned «በስመአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ። ✞ የመስከረም ወር አመታዊ የንግስ በአላት ✞ 2015 በየበዓላቱ በመገኘት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ እሁድ መስከረም 1 -ቅዱስ ራጉኤል - በእንጦጦ ራጉኤል ወ ኤልያስ እና መርካቶ ሰኞ መስከረም 2 - መጥምቁ ዮሐንስ - በቦሌ መድኃኔዓለም / ጉለሌ አምባ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት እና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክእና ዮሐንስ መጥምቁ በአለበት ሁሉ አርብ…» 09:12