ረድኤታችን የሆንከው ጌታችን ሆይ፣ “ክብርህን ተጠሚዎች፣ ለራሳቸው ፈቃድ የሞቱ ባሪያዎችና ታማኝ የወንጌል ዐደራ ጠባቂዎች አድርገን። በመከራችን ደግሞ ጸጋህን አብዛልን”። አሜን! * ተስፋፍቶ በድጋሚ የቀረበ * በ Girma Bekele (ዶ/ር) የተጻፈ። #ተሐድሶው_ሲታወስ #ጆን_ካልቪ https://t.me/+UK-E6QjEaWz2OCgp 98 viewsMebratu Mengistu Ministry(MMM), 07:06