በነገው እለት ሀምሌ 11 መጅሊስን በተመለከተ የተጠራው ጉባኤ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል ። በዚህ ጉባኤ ላይ ታዳሚ ለነበሩ ይፋዊ ጥሪ በቲቪ ሲነገር ቆይቷል። በዚህ ጉባኤ ላይ የምትታደሙ ሰዎች ሚያዚያ 23 የሸራተን ጉባኤ ላይ ብቻ ታዳሚ የነበሩት ብቻ ናቸው ! መልካም ውሳኔዎችን የምንሰማበት ያድርገን 78 viewsibnu rebah, 19:51