ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም አረፉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቀድሞ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የሕክምና ክትትል ሲደረግላቸው ቆይቶ ዛሬ እሁድ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን የኢኦተቤ መገናኛ ብዙሃን አገልግሎት ስርጭት ድርጅት አሳውቋል። 1.7K viewsedited 18:34