#TokyoOlympics2020 world Taekwondo ኢትዮጵያ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የመጀመሪያውን ዲፕሎማ አግኝታለች ። በ ወርልድ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ተሳትፎን በ ኦሎምፒክ ያደረገው ሰለሞን ቱፋ #ሰባተኛ ደረጃን በ መያዝ ዲፕሎማውን መረከቡን #EOC ዘግቧል ። @kedirTkd 632 viewsⓑⓘⓝⓔ ⓗⓘⓣ, edited 07:56