Get Mystery Box with random crypto!

በኢትዮጵያ ተጨማሪ የ3 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ፣ ባጠቃላይ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 60 | ቃና ዜና ቅምሻ

በኢትዮጵያ ተጨማሪ የ3 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ፣ ባጠቃላይ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 60 ደርሷል፡፡

ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ ህይወታቸው ያለፈ 3 ሰዎች ሁኔታ

1.በህክምና ላይ የነበሩ የ60 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ (ወንድ)

2.በህክምና ላይ የነበረ የ19 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ

3.በአስክሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘበት የ32 አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ