“ስለዚህም አንድ ክርስቶስ አንድ ገዢ እንደሆነ እናምናለን፣ ያለ መቀላቀልም ይህን ተዋሕዶ እናስተምራለን፣ ቅድስት ድንግልም እግዚአብሔርን የወለደች እንደሆነች እናምናለን፤ የእግዚአብሔር ቃል ሥጋን ተዋሕዶ ሰው ሆኗልና፤ ከእርሷ የነሣውንም ሥጋ ከተፀነሰበት ቀን ጀምሮ ከእርሱ ጋር አንድ ባሕርይ አድርጎታልና።” ቅዱስ ቄርሎስ ዘእስክንድርያ @JUSTIN_APOLOGETICS721 108 views02:05