Get Mystery Box with random crypto!

የውርስ ኃጢዓት..?? ' እነሆ፥ በዓመፃ ተፀነስሁ፥ እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ።' (መዝሙረ | JUSTIN APOLOGETICS721]

የውርስ ኃጢዓት..??

" እነሆ፥ በዓመፃ ተፀነስሁ፥ እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ።"
(መዝሙረ ዳዊት 51: 5)

" አባቶቻችን ኃጢአትን ሠሩ ዛሬም የሉም፤ እኛም በደላቸውን ተሸከምን።"
(ሰቆቃው ኤርምያስ 5: 7)፡

" አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤"
(ኦሪት ዘጸአት 20: 5)