« ፊትና ሲከሰት :- ➥ ሱናን አጥብቀህ ያዝ ! ➥ ዝምታን አብዛ ! ➥ በማይመለከትህ ነገር ላይ አትዋዥቅ ! ➥ ኢሽካል የፈጠረብህን ነገር ወደ አላህ እና መልዕክተኛው መልሰው !» { فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا } [ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ከሆናቹ (የተከራከራችሁበትን ነገር) ወደ አላህና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው ! ] @islamic_question 1.8K views08:42