قُلْ يَا أَيُّهَا الْكَافِرُونَ (ሱረቱ አል-ካፊሩን - 1) በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ! لَا أَعْبُدُ مَا تَعْبُدُونَ (ሱረቱ አል-ካፊሩን - 2) «ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡ وَلَا أَنتُمْ عَابِدُونَ مَا أَعْبُدُ (ሱረቱ አል-ካፊሩን - 3) «እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡ وَلَا أَنَا عَابِدٌ مَّا عَبَدتُّمْ (ሱረቱ አል-ካፊሩን - 4) «እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡ وَلَا أَنتُمْ عَابِدُونَ مَا أَعْبُدُ (ሱረቱ አል-ካፊሩን - 5) «እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡ لَكُمْ دِينُكُمْ وَلِيَ دِينِ (ሱረቱ አል-ካፊሩን - 6) «ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡ 219 views13:39