የፕሮፌሰር አስፋው መላአኩ 40ኛ ቀን የሙት መታሰቢያ በመቄዶንያ ማዕከል በሚገኘው የወንዶች ዳይፐር ወይም የአልጋ ቁራኛ የሆኑ ሕሙማንን በመመገብ አክብረዋል። በምሳ ግብዣ እንዲታሰብ ላደረጋችሁ ልጆች እና ቤተሰቦቿ ምስጋናችንን እናቀርባለን። ነፍሳቸውን ይማርልን! አያት ፀበል መድሃኒዓለም ፊትለፊት ይምጡና ይጎብኙን! 8161 ላይ OK ብለው ቴክስት ያድርጉ! ሌሎች የስራ ባልደረቦቻችሁን ፣ ቤተሰቦቻችሁን 8161 ላይ OK ብለው ቴክስት አድርገው የመቄዶንያ አባል እንዲሆኑ ያድርጉልን! እናመሰግናለን !! 478 viewsvolunteer, edited 11:50