Get Mystery Box with random crypto!

ሰበር ዜና . የሰሜን ጎንደር ዞን የጎንደር ከተማ የኡለማዎች ምክር ቤት የጎንደር ሙስሊሞች የኢድ | ኢማሙ አቡ ሀኒፋ

ሰበር ዜና
.
የሰሜን ጎንደር ዞን የጎንደር ከተማ የኡለማዎች ምክር ቤት የጎንደር ሙስሊሞች
የኢድ ሰላት ከቤት ሳይወጡ ኢዱን በቤታቸው እንዲያሳልፉ መወሰኑን አስታወቀ
.
በጎንደር ሙስሊሞች ላይ በተቀናጀ መልኩ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ ተከትሎ
መንግስት የዜጎችን በአስተማማኝ የመኖር ዋስትና ሊያረጋገጥ ባለመቻሉ
ሙስሊሙ ማህበረሰብ በዓሉን በቤቱ እንዲያሳልፍ ጥሪ አቅርበዋል::
.
መንግስት ችግሩን ከስር መሰረቱ ከመመርመር ይልቅ በሙስሊሞች መካከል
የነበረውን የሃሳብ ልዩነት በመጠቀም የችግሩን ዋና መንስኤ እና ጥፋት
ለማዳፈን እየሞከረ መሆኑን በማጋለጥ ከዚህ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ አሳስቧል::

#Share
#Share




𝕤𝕙𝕒𝕣𝕖 & 𝕛𝕠𝕚𝕟 𝕦𝕤!

@imamuabuhanifa
@imamuabuhanifa
@imamuabuhanifa

For any Comment

@AmuAmii