የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
232
የሰርጥ መግለጫ
ይህ የሁዘይፋ የልማትና የመረዳጃ ተቋም ትክክለኛው ቻናል ነው። ያላችሁን፦
ጥያቄ @ked10
አስተያየት @mun45
ሀሳብ @anwe21 በመጫን ብትፅፉልን በቀጥታ ይደርሰናል
#Address:- ከወረዳ 08 ከፍ ብሎ ሁዘይፋ መስጂድ
ለበለጠ info:- #0912676067 #0912898155 #0938050159
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2
2022-06-19 08:11:58
ወንድም ፋሪስ የሰኔ ወር አላህ ኸይር ጀዛክን ይክፈልህ
163 views05:11
2022-06-19 08:00:51
ወንድም አብድሀኪም የሰኔ ወር የአባላት ከፍያ አላህ ይጨምርልህ
155 views05:00
2022-06-19 07:58:40
28 voters155 views04:58
2022-06-16 06:28:02
ለቀልብዎ እርጋታ [Part: 11]
#ቁርኣን
225 views03:28
2022-06-15 13:29:59
በስተመጨረሻ
ከላይ በፎቶ እንደምትመለከቱት ያለ ምንም ረብሻ እና ብጥብጥ ወደ መስጂዱ የሚያሳልፈው መንገድ በአላህ ፍቃድ የተከፈተ ሲሆን ሁሌም አንድ ሆነን ቆርጠን ከተነሳንና አካሄዶቻችን ከቻልንበት የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ የማይሳካ ነገር የለም። እኛም ትክክለኛ የሚመለከተውን ሰው ባለማግኘታችን ብዙ ለፋን ብዙ ደከምን በስተመጨረሻ ሰውየውን ስናገኘው ምነው እስካሁን ቆያቹ ብሎ በሚያስደስት ሁኔታ ወዲያው ነበር የመስጂዱ መተላለፊያ መንገድ እንዲከፈት ትዕዛዝ የሰጣቸው። በዚህ አጋጣሚ የቡራዩ ማዘጋጃ እያደረገ ያለውን የልማት እንቅስቃሴ ከመደገፍ ጋር የአካባቢው ማህበረሰብ ከአንዱ አስባልት ወደ ሌላኛው አስባልት ለመሸጋገር ስለተቸገረ ቢያንስ ቂያስ ያለበት ቦታ ላይ መሸጋገሪያውን ክፍት ቢያረገውና ቢያስተካክለው ስራው ይበልጥ ያማረ ይሆናል።
እንደው ምናልባት
ይህ ጉዳይ ለመጅሊስ፣ለመንግስት አካል ወይንም ለሙስሊሙ ማህበረሰብ እዚህ ግባ የማይባል ጉዳይ ሊሆን ይችላል። ሁላችንም መስጂዶቻችን ላይ ትናንሽ ችግሮችን ንቀን ልናልፍ አይገባም የዛሬዋ ትንሽ ስህተት ነው ተደራርቦ ነገ የትልቁን ዋጋ የሚያስከፍለን።
ስለመስጂዶቻችን ደዩስ ከመሆን አላህ ይጠብቀን
እርሶ የዚህ ተቋም አባል መሆን ይፈልጋሉ
በጉልበት፣በሃሳብ አልያም በቋሚ አባልነት ለመሳተፍ ለምትፈልጉ ሁሌም በራችን ክፍት ሲሆን በስልክ ቁጥራችን 09-12-67-60-67 አልያም 09-12-89-81-55 ብትደውሉ በቀጥታ ያገኙናል።
ዋና ቢሮዋችን ፡ቀራኒዮ የሺደበሌ ከፍ ብሎ ሁዘይፋ ኢብኑል የማን መስጂድ አጠገብ
ምርጥ ሰደቃ ማለት ካለን ከትንሹ ላይ የምንሰጠው ነው
226 views10:29
2022-06-15 13:29:40
ለመረጃ ያክል =========== አሰላሙአለይኩም …
183 views10:29
2022-06-14 05:41:54
ለቀልብዎ እርጋታ [Part: 10]
#ቁርኣን
192 views02:41