ምክር(1) "ከቁጣ፣ ከችኮላና ከጥድፊያ ራስህን ተቆጣጣር። ፈጥነህ አትናገር፤ ፈጥነህ አስተያየት አትሰንዝር ሌሎች ሰዎች ሲናገሩ ጣልቃ አትግባ። እርግጠኛ ባልሆንክበት ነገር ላይ ውሳኔ አታስተላልፍ።" ~አቡነ ሺኖዳ @hilawie @hilawie ይከታተሉን 1.1K views06:03