ምንም ብታደርጉ ሰዎች ከማውራት ስለማይመለሱ ዝም ብላችሁ መንገዳችሁ ቀጥሉ : ☞ ደሀ ብትሆን የመናጢ ልጅ ፤ ሀብታም ብትሆን ዶላር ያሳበጠው ይሉሀል። ☞ ከሴት ጋር ብትሄድ ሴሰኛ ፤ ብቻህን ብትሆን ወፈፌ ይሉሀል ። ☞ ብትፈጥን ቀዥቃዣ ፥ ብትዘገይ ዘገምተኛ ። ☞ ብታወራ ለፍላፊ ፥ ዝምብትል ዝጋታም ። ☞ ብትራመድ አርፎ አይቀመጥም ፥ አርፈህ ብትቀመጥ ዝፍዝፍ ☞ ብትማር አወቅሁ ባይ ፥ ባትማር የአቡጊዳ ሽፍታ ። ☞ ብትወፍር ጠብደል ፥ ብትከሳ በልቶ ማይጠረቃ ። ☞ ብትይዝ ቋጣሪ ፥ ብትለቅ መንዛሪ ። . ስለዚህ ሰዎች ያሉትን ይበሉ አንተ አንተነትህን ሁንና ህሊናህ አውጥቶና አውርዶ ከተቀበለው ሀሳብ ጋር ተስማማ። ለጮኸ ውሻ ሁላ ድንጋይ መወርወር ጊዜን ማባከን ነው፡፡ @hikma12 join @abdi_ik inbox 89 viewsAbdi 1, 19:42