አስተውል አራት ነገራቶች የሰውነት ህመምን ያስከትላሉ: ① ﺍﻟﻜﻼﻡ ﺍﻟﻜﺜﻴﺮ ) ብዙ ማውራት ② ﻭﺍﻟﻨﻮﻡ ﺍﻟﻜﺜﻴﺮ ) ብዙ መተኛት ③ ﻭﺍﻷﻛﻞ ﺍﻟﻜﺜﻴﺮ ) ብዙ መብላተት ④ ﻭﺍﻟﺠﻤﺎﻉ ﺍﻟﻜﺜﻴﺮ ብዙ ግንኙነት ማድረግ አራት ነገራቶች አካልን ያወድማሉ፦ 1 ) ﺍﻟﻬﻢ . ሀሳብ (ጭንቀት) 2 ) ﺍﻟﺤﺰﻥ . ሀዘን (ትካዜ) 3 ) ﺍﻟﺠﻮﻉ . ረሀብ 4 ) ﺍﻟﺴﻬﺮ . አለመተኛት (አንቅልፍን ማጣት) አራት ነገሮች ሲሳይን ያስገኛሉ፦ 1 ) ﻗﻴﺎﻡ ﺍﻟﻠﻴﻞ . ለሊት ላይ መቆም(መስገድ) 2 ) ﻛﺜﺮﺓ ﺍﻻﺳﺘﻐﻔﺎﺭ . ኢስቲግፋር ማብዛት 3 ) ﺗﻌﺎﻫﺪ ﺍﻟﺼﺪﻗﺔ . ሰደቃን ተጠባብቆ ማድረግ 4 ) ﺍﻟﺬﻛﺮ ﺃﻭﻝ ﺍﻟﻨﻬﺎﺭ ﻭﺁﺧﺮﻩ . በቀኑ መጀመሪያና መጨረሻ ላይ አላህን ማውሳት። ኃጢያት ልትሰራ ባሰብክ ቁጥር እነኚህን 3 የቁርአን አንቀፆች አስተውል "-1 ﺃﻟﻢ ﻳﻌﻠﻢ ﺑﺄﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﻳﺮﻯ " 【አላህ የሚመለከት መሆኑን አያውቅምን?】 2-" ﻭﻟﻤﻦ ﺧﺎﻑ ﻣﻘﺎﻡ ﺭﺑﻪ ﺟﻨﺘﺎﻥ " 【በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሰው ሁለት ገነቶች አልሉት፡፡】 3-" ﻭﻣﻦ ﻳﺘﻖ ﺍﻟﻠﻪ ﻳﺠﻌﻞ ﻟﻪ ﻣﺨﺮﺟﺂ “ 【አላህን የሚፈራ ሰው ለርሱ መውጫ (ቀዳዳ) ያበጅለታል።】 ﻓﺎﻟﺪﺍﻝ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻛﻔﺎﻋﻠﻪ በመልካም ነገር ላይ የሚያመላክት ሰው እንደ ሰሪው ነውና ሼር አርገን ተጠቃሚው በተጠቀመ ቁጥር አጅር እናገኛለን . . . . ያ አላህ ወንጀላችንን ማረን ወዳንተም የ ጀነት መንግድህን ምራን 754 viewsYamiin, 21:10