ያዝ የተባልከውን አጥብቅ ተከልከል የተባልከውን ራቅ አትጨምር !! አትቀንስ !! وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ (ሱረቱ አል-ሐሽር 7) መልክተኛውም የሰጣችሁን (ማንኛውንም) ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ https://t.me/Halal_eslmic_Lejoch_Group 665 viewsعبد الجلال مانو محمد, 19:31