2021-07-25 20:55:19
ሥርዓተ ማኅሌት_ዘሐምሌ_ቂርቆስ ( ዘሐምሌ ፲፱ )
እንኳን ለሊቀ መልአኩ ለቅዱስ ገብርኤልና ለቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
ነግሥ
ሰላም ለአቍያጺክሙ እለ ተኀብአ እምዐይን፤
አናምያኒሁ ሥላሴ ለሜላተ ሰማይ ብርሃን፤
ልብሰ ሰማዕትና ይኲነኒ ምሕረትክሙ ክዳን፤
ላዕሌየ እስመ ኢሀሎ ልብሰ እስጢፋኖስ ዕብን፤
ወሥርጋዌሁ እሳት ለቂርቆስ ሕጻን፡፡
ዚቅ፦
ሃሌ በ፫ ፤ አንቃዕዲዎ ሰማየ፤ጸለየ ወይቤ ቅዱስ ቂርቆስ እጼውዓከ እግዚእየ ፤ ዘኢትሠዓር ንጉሠ ነገሥት መዋዒ ፤ እጼውዓከ እግዚእየ ዘሰቀልኮ ለሰማይ ከመ ቀመር እጼውዓከ ቅዱስ እግዚእየ ዘበሥላሴከ ዓመድካ ለምድር፤ እጼውዓከ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸግወኒ ስእለትየ።
ነግሥ
ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤
ወለድምጸ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል፤
ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤
አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሣህል፤
እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል፡፡
ዚቅ፦
ተውህቦ ምሕረት ለሚካኤል፤ ወብሥራት ለገብርኤል፤ ወሀብተ ሰማያት ለማርያም ድንግል።
ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ፡፡
ዚቅ፦
ምንተ እንከ እብል በእንተ ማርያም መሠረተ ጽድቅ ፤ ኀደረ ላዕሌሃ ወአዘዘ ደመና በላዕሉ።
መልክአ ቂርቆስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ቂርቆስ ሕጻን፤
ዘፍካሬሁ ተብህለ ጽጌ ምዑዝ ዕፍራን፤
ለዝ ስምከ ነጋሢ ዘኢየዓርቆ ሥልጣን፤
ሶበ ይጼውዖ ልሳንየ ውስተ ገጸ ኲሉ መካን፤
ይደንገፅ ሞት ወይጒየይ ሰይጣን፡፡
ዚቅ፦
ኢየሉጣ ወለደት ነቅዓ ጽጌ ረዳ፤ ፀሐየ ጽድቅ የዓውዳ፤መላእክት ይትዋነይዋ፤ኢየሉጣ ምስለ ወልዳ እሳተ ገብሩ ሐመዳ፤ሰአሉ ለነ አስተምሕሩ ለነ ጻድቃን፤እስመ በጸሎተ ጻድቅ ትድኅን ወኢትማስን ሀገር።
ወረብ፦
ኢየሉጣ ወለደት ኢየሉጣ ወለደት ነቅዓ ጽጌ ረዳ ወለደት፤
ፀሐየ ጽድቅ የዓውዳ ፀሐየ ጽድቅ።
መልክአ ቂርቆስ
ሰላም ለልሳንከ ለዐቃቤ ሥራይ በዕዱ፤
እንተ ተመትረ እምጒንዱ፤
ሕፃን ቂርቆስ ለጽሕርት ዘኢያፍርኀከ ነጐድጓዱ፤
ዮም ባርክ ማኅበረነ ለለ፩ዱ ፩ዱ፤
ከመ ባረኮ አብርሐም ለይስሐቅ ወልዱ።
ዚቅ፦
ሕፃን ወእሙ ክልኤሆሙ ፈጸሙ ገድሎሙ፤ድምፃ ለጽሕርት ከመ ነጐድጓደ ክረምት፤ ኢፈርህዎ ለሞት ቅዱሳን ሰማዕት።
ወረብ፦
ሕፃን ወእሙ ክልኤሆሙ ፈጸሙ ገድሎሙ፤
ድምፃ ለጽሕርት ለጽሕርት ከመ ነግጐድጓደ ክረምት/፪/
መልክአ ቂርቆስ
ሰላም ለእንግድዓከ ልቡና ዘከብዶ፤
ከመ እንግድዓሁ ለዕዝራ መጽሐፍ እንተ ይንዕዶ፤
ሕጻን ቂርቆስ ምስለ ወላዲትከ በተዋሕዶ፤
መኑ ከማከ ለእቶን አምሳለ አሣዕን ዘኬዶ፤
ወመኑ አምሳለ ማይ ዘአቊረረ ነዶ።
ዚቅ፦
ሃሌ ሃሌ ሉያ ይቤላ ሕጻን ለእሙ ኢትፍርሂ እም ፤ነበልባለ እሳት፤ ኢትፍርሂ እም ፤ ንፈጽም ገድለነ።
ወረብ፦
ይቤላ ሕፃን ለእሙ ኢትፍርሂ እም ነበልባለ እሳት፤
ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ ኢትፍርሂ እም።
መልክአ ቂርቆስ
ሰላም ለመልክዕከ በማየ ዮርዳኖስ ጥሙቅ፤
ወቅቡዕ በሜሮን ቅብዐ ሰላም ወእርቅ፤
በጸሎትከ ነጐድጓድ ወስእለትከ መብረቅ፤
አቊረርከ ቂርቆስ ነበልባሎ ለእቶነ እሳት ምውቅ፤
ከመ ነደ እሳት አቊረሩ ሠለስቱ ደቂቅ።
ዚቅ፦
በጸሎቱ ለቅዱስ ቂርቆስ ወጽአ ማይ እምውስተ ጽሕርት፤ ወኮነ ጥምቀተ ለአግብርተ እግዚአብሔር ጽዋዓ ሕይወት፤ ወሀቦሙ መገቦሙ ወመርሆሙ፤እስመ ክርስቶስ ሀሎ ምስሌሆሙ፡፡
ወረብ፦
በጸሎቱ ለቅዱስ ቂርቆስ እምውስተ ጽሕርት ወጽአ ማይ እምውስተ ጽሕርት፤
ለአግብርተ እግዚአብሔር ኮነ ወኮነ ጥምቀተ።
መልክአ ቂርቆስ
ሰላም ለህላዌከ ማዕከለ ሰብአቱ ነገድ፤
እለ ሥዑላን በነድ፤
አስተምሕር ቂርቆስ ቅድመ መንበረ አብ ወወልድ፤
ኀበ ተሐንፀ መርጡልከ ወዘዚአከ ዐጸድ፤
ኢይምጻእ ለዓለም ዘይቀትል ብድብድ፡፡
ዚቅ፦
በዛቲ መካን ኢይምጻእ ሞተ ላሕም፤ ወኢብድብድ በሰብእ ፤ ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን፤ በዛቲ መካን ኢይኩን ሕፀተ ማይ፤ ወኢዓባረ እክል ፤ ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን፤ ቂርቆስ ሕጻን አንጌቤናይ፤ወልደ አንጌቤናይት፡፡
ወረብ፦
በዛቲ መካን ኢይኩን ሕፀተ ማይ፤
ባርካ #ቂርቆስ ለዛቲ መካን ባርካ ለዛቲ መካን።
መልክአ ኢየሉጣ
ሰላም ለመልክአትኪ አርብዓ ወሠለስቱ፤
ዓዲ ሰላም ለጠብአያትኪ አርባዕቱ፤
ኢየሉጣ ቅድስት ለቂርቆስ ወላዲቱ፤
ሰአሊዮ በእንቲአየ ከመ አይጥፋዕ በከንቱ፤
ለእግዚአብሔር አምላከ ጽድቅ ዘብዙኅ ምሕረቱ።
ዚቅ፦
ሃሌ ፫ ፤ሰላማዊት ሰላም ለኪ፤ሰላመ ወልድኪ የሃሉ ላዕለ ኩልነ፤ኢየሉጣ እምነ ፤ወእሙ ለቂርቆስ እግዚእነ ሰአሊ ለነ፤ አስተምሕሪ ለነ፤ከመ ኢንቁም አንቀጸ፡፡
መልክአ ገብርኤል
ሰላም ለልሳንከ ወለቃልከ ማኅተሙ፤
ለእስትንፋስከ ጠል ለእሳተ ባቢሎን አቊራሬ ፍሕሙ፤ ገብርኤል ውኩል ለረድኤተ ጻድቃን ኲሎሙ፤
አንግፈኒ እምነበልባል ኢያንጥየኒ ሕማሙ፤
ከመ አንገፍኮሙ ቅድመ ለቂርቆስ ወእሙ።
ዚቅ፦
ዘረዳእኮሙ ለሰማዕት፤ ወበላሕኮሙ እምእሳት፤አድኅነነ እግዚኦ ሃሌ ሉያ እምዕለት እኪት።
ወረብ፦
ዘረዳእኮሙ ለሰማዕት ወባላሕኮሙ እምእሳት ሊቀ መላእክት፤
እግዚኦ አድኅነነ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ እም ዕለት እኪት።
አንገርጋሪ
ይቤላ ሕፃን ለእሙ ኢትፍርሂ እእም
ነበልባለ እሳት ዘአድኃኖሙ
ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል ውእቱ ያድኅነነ።
አመላለስ
ለአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል፤
ውእቱ ያድኅነነ ወሚሳኤል ውእቱ ያድኅነነ።
እስመ ለዓለም
ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ፤ አምላኮሙ ለቂርቆስ ወእሙ፤ በብዝኃ ኃይሉ ወበጽንዓ ትዕግሥቱ ፤ አርአየ ጸጋሁ ላዕለ ሕፃን፤ ሕፃን ዘኮና መርሐ ለእሙ ዘሠለስቱ ዓም፤ አርአየ ጸጋሁ ላዕለ ሕፃን፤ኢፈርሐ ነበልባለ እሳት ዘይወጽእ እምአፈ እቶን፤አኃዛ ለእሙ ዕዳ ዘየማን ወሰሐበ ቅድመ መኰንን ፤ አርአየ ጸጋሁ ላዕለ ሕፃን ፤ ወይቤላ ሕፃን ለእሙ ጥብዒኬ እም ወኢትናፍቂ፤ እምዝ ዳግመ አልቦቱ ኲነኔ፤ አርአየ ጸጋሁ ላዕለ ሕፃን፤አእኰትዎ ወሰብሕዎ ወባረክዎ ለአብ፡፡
አመላለስ
አእኰትዎ ወሰብሕዎ፤
አእኰትዎ ወሰብሕዎ።
አቡን
ጥቡዕ ልቡ ለሕጻን ፤ጥቡዕ ልቡ ለሕጻን ፤ እንዘ ሀሎ ውስተ ምኵናን ፤ ጥቡዕ ልቡ ለሕጻን ፤ይቤላ ሕጻን ጥብዒኬ እም ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ ጥብዒኬ ፤እም ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ ፤ ከመ ንርአይ ገጾ ለአምላክነ ፤ይቤሎ ሕጻን ለእግዚኡ ዘመጠነዝ ገድለ ተጋዲልየ ፤ ምንተኑ ተዓሥየኒ ፤ጥብዒኬ እም ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ ፤ ይቤሎ እግዚኡ ለሕጻን አዓሥየከ ዘሀሎ ውስተ ልብከ፤ጥብዒኬ እም ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ፤ ይቤሎ ሕጻን ለእግዚኡ ኢትቅብር ሥጋየ ዲበ ምድር ፤ ጥብዒኬ እም ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ ይቤሎ እግዚኡ ለሕጻን አልቦ ዘየዓብየከ በመንግሥተ ሰማያት፤ ዘእንበለ ዮሐንስ መጥምቅ ፤ ወአነፈጣሪከ ወዓዲ ከመ ኢይማስን ዲበ ሠረገላ ኤልያስ ህየ አነብረከ።
ዓራራይ
ጸርሐ ሕፃን ኀበ እግዚኡ እንዘ ይብል ፤ ዘመጠነዝ ገድለ ተጋዲልየ ምንተኑ ተዓሥየኒ ፤ አዓሥየከ ዘሀሎ ውስተ ልብከ ፤ ዘሐነፀ መርጡሉከ ወገብረ ኢየኀጉል በኀቤከ ወበኀቤከ ፤ ወዓዲ ከመ ኢይማስን ሥጋከ ዲበ ሠረገላ ኤልያስ ህየ አነብረከ።
1.5K viewsአቤል ታደሰ, 17:55