የምርት ማጠናቀቂያ ሰራተኛ #minaye_plc #engineering #Addis_Ababa በቀድሞ የትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል ወይም በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ በኬሚካል/ኢንዱስትሪያል ምህንድስና ክፍል ያጠናቀቀ እና ተዛማጅ የትምህርት ዘርፍ አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር ተግባራት፡ - በድርጅቱ የምርት ሥራ አፈጻጸም ደንብና መመሪያ፣ተመርተው እንዲታሸጉ ከምርት ክፍል መቀበል - ለምርቶቹ የሚያስፈልጉ አክሰሰሪዎችን ከመጋዘን በመጠየቅ ማዘጋጀት - ምርቶቹን በአይነታቸው የማሸግ ሂደትን መጀመር - እያንዳንዱ ምርት በሚገጠምበት ወቅት አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶችን በአግባቡ በሚታሸግ ምርት ላይ በትክክል መግባታቸውን ማየትና ማረጋገጥ ፡፡ Quanitity Required: 1 Minimum Years Of Experience: #1_years Maximum Years Of Experience: #2_years Deadline: April 30, 2024 How To Apply: አመልካቾች የትምህርት፣ የሥራ ልምድ ደብዳቤ የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ በድርጅቱ ኢ-ሜይል hrminaye@gmail.com ወይም ቃሊቲ ገብርኤል ኢንዱስተሪያል መንደር አካባቢ ዴሉክስ ፈርኒቸር ፋብሪካ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። ለበለጠ መረጃ ስልክ 0114717381 @hahujobs | @hahujobs_bot 15.0K viewsHahuJobs, 05:34