ነገ ከሰዓት
ከ9:30 - 1:00
ምህረቱ የበዛ፣ ለቁጣ የዘገየ
Great in Mercy, Slow to Anger
“እግዚአብሔር ቸር ነው፤ ርኅሩኅም ነው፤ ለቍጣ የዘገየ፣ ምሕረቱ የበዛ።”
— መዝሙር 145:8 (አዲሱ መ.ት)
አድራሻ፦ ከመናኸሪያ ዋንዛ አደባባይ ወደ ወልደአማኑኤል በሚወስደው መንገድ፣ የመጀመሪያው ወደ ግራ መታጠፊያ፣ ወደ ጋሻው ጋራዥ በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ። 0982453821
ተባርካችኋል!
https://t.me/GraceLightGroup
https://t.me/GraceLightChurch