ዛሬ ከ9:30 ጀምሮ እግዚአብሔርን እንደ አባት ማወቅ! Knowing God as a Father! “ሁሉንም የሚገዛ ጌታ፦ እኔም እቀበላችኋለሁ፥ ለእናንተም አባት እሆናለሁ እናንተም ለእኔ ወንድ ልጆችና ሴት ልጆች ትሆናላችሁ ይላል።” — 2ኛ ቆሮ 6፥17-18 አድራሻ፦ ከመናኸሪያ ዋንዛ አደባባይ ወደ ወልደአማኑኤል በሚወስደው መንገድ፣ የመጀመሪያው ወደ ግራ መታጠፊያ፣ ወደ ጋሻው ጋራዥ በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ። 0982453821 ተባርካችኋል! https://t.me/GraceLightGroup https://t.me/GraceLightChurch 64 viewsYared Yacob, 07:13