እንደምን አረፈዳችሁ ዉድ የሰ/ት/ቤታችን አባላት ነገ ሐሙስ ሚያዚያ 27 ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ በሥነ ሥርዓት እና ቁጥጥር ክፍላችን አስተባባሪነት ልብሰ ተክህኖ የሚታጠብ በመሆኑ ሁላችሁም ተገኝታችሁ የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪ እናቀርባለን። የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ሥነ ሥርዓት እና ቁጥጥር ክፍል። 605 views05:28