የስድስተኛ ክፍል ፈተና በአዲስ አበባ መሰጠት ተጀምሯል። በከተማዋ በሚገኙ 182 የመፈተኛ ጣቢያዎች 75,090 ተማሪዎች ፈተናውን እየወሰዱ ይገኛሉ። ፈተናው አዲሱን ስርዓተ ትምህርት መሰረት አድርጎ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው እየተሰጠ የሚገኘው። @Free_Education_Ethiopia Stay Safe 5.4K viewsπ, 09:00